ስልጠናው በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ የሚያጠነጥን ሲሆን ጊዜውን የዋጀ ወጥ አቅምና ብቃት ያለው የሰው ኃይል ማፍራትን ዓላማ ያደረገ መሆኑንም አስታውቀዋል፡፡
ሰልጣኞች ከሰልጠናው የሚያገኙት ዕውቀትና ክህሎት የወደፊት ዕጣ ፈንታቸውን የሚወስኑበት መሆኑን በመገንዘብ በንቃት መከታተል እንደሚገባቸውም አሳስበዋል፡፡


ስልጠናው በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ የሚያጠነጥን ሲሆን ጊዜውን የዋጀ ወጥ አቅምና ብቃት ያለው የሰው ኃይል ማፍራትን ዓላማ ያደረገ መሆኑንም አስታውቀዋል፡፡
ሰልጣኞች ከሰልጠናው የሚያገኙት ዕውቀትና ክህሎት የወደፊት ዕጣ ፈንታቸውን የሚወስኑበት መሆኑን በመገንዘብ በንቃት መከታተል እንደሚገባቸውም አሳስበዋል፡፡