በአሶሳ ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የደም ልገሳ መርሀ ግብር ተካሄደ

በኮሎጁ በተለያየ ምክንያት ደም የሚያስፈልጋቸውን ዜጎች ህይወት ለመታደግ በጎ ፍቃደኛ አመራሮች፣ ሰራተኞችና ተማሪዎችን ያሳተፈ የደም ልገሳ መርሀ ግብር ሲካሄድ ቆይቷል።

ተጨማሪ ይመልከቱ በአሶሳ ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የደም ልገሳ መርሀ ግብር ተካሄደ