ከከተማ አስተዳደር የመጡ ሰራተኞች በኮሌጁ ግቢ ውስጥ በሚገኘው ክፍት ቦታ ላይ ለቦታው ተስማሚ የሆኑ የፍራፍሬና የውበት ችግኞችን ተክለዋል። በቆይታቸው አቡካዶ፣ፓፓያ፣ ቡና፣ብርቱካን እና የውበት ችግኞችን በመትከል አሻራቸውን አስቀምጠዋል።
(አሶሳ :ሀምሌ11/2016 ዓ/ም)
ከከተማ አስተዳደር የመጡ ሰራተኞች በኮሌጁ ግቢ ውስጥ በሚገኘው ክፍት ቦታ ላይ ለቦታው ተስማሚ የሆኑ የፍራፍሬና የውበት ችግኞችን ተክለዋል። በቆይታቸው አቡካዶ፣ፓፓያ፣ ቡና፣ብርቱካን እና የውበት ችግኞችን በመትከል አሻራቸውን አስቀምጠዋል።
(አሶሳ :ሀምሌ11/2016 ዓ/ም)