የአሶሳ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ የ2016 በጀት ዓመት የ12 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም የጥቅል ሪፖርት ግምገማ መድረክ እያካሄደ ነው ::

(አሶሳ፤ ሐምሌ 11/2016 ዓ/ም) በኮሌጁ አመራሮች ማኔጅመንት አባላትና የትምህርት ክፍል ሀላፊዎች በተገኙበት የ2016 በጀት ዓመት የ12 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም የጥቅል ሪፖርት ግምገማ መድረክ በትናትናው ዕለት ሲካሄድ ቆይቷል::

👉ከትናትናው በመቀጠል:- የአመቱ ሪፖርት አፈፃፀም ላይ የኮሌጁን ሁሉንም ሰራተኞች በማሰተፍ በጥልቀት በመገምገም ያሉትን ክፍተቶች ለይቶ ለቀጣይ በጀት ዓመት ከባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ መስራትና ራሳቸውን በደንብ በማዘጋጀት የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ መስራት እንዳለባቸው ተነስቷል::

👉ባለፉት 2016 በጀት አመት በኮሌጁ የተከናወኑ ሁለንተናዊ የልማት ሥራዎችን በጥልቀት በመገምገም እና የ2017 በጀት ዓመት መነሻ ዕቅድ የሚሆኑ ግበዓቶችን በመሰብሰብ ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች ይቀመጣሉ ተብሎ ይጠበቃል‼️

በኮሌጁ ህዝብ ግንኙነት

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *